External Vacancy Announcement/ክፍት የስራ ማስታወቂያ 

ዘመን ኢንሹራንስ ባሉት ክፍት የስራ መደቦች ላይ ሰራተኞችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል፡፡

  1. ዳታ ኢንኮደር

የት/ት ዝግጅት —ዲፕሎማ/የመጀመሪያ ዲግሪ በአይቲ ፣ በኮምፒውተር ሳይንስና ተዛማች የት/ት ዘርፍ የተመረቀ/ች

የስራ ልምድ 2/1ዓመት እና ከዚያ በላይ

የስራ ቦታ ——ዋና መ/ቤት

  1. ሾፌር

የት/ት ዝግጅት —10ኛ/12ኛ ክፍል ያጠናቀቀ እና ከዚያ በላይ

የስራ ልምድ 1ዓመት እና ከዚያ በላይ

የስራ ቦታ ——ዋና መ/ቤት እና እንደአስፈላጊነቱ አዲስ አበባ በሚገኙ ቅርንጫፍ መ/ቤቶች

  1. የስራ መደብ ——-ጽዳት

የት/ት ዝግጅት—–10ኛ/12ኛ ክፍል ያጠናቀቀ/ች እና ከዚያ በላይ

የስራ ልምድ——– አይጠይቅም

የስራ ቦታ ——–ዋና መ/ቤት

ጾታ——ሴት

  1. የስራ መደብ ——የጉልበት ስራ እና የቢሮ ረዳት ሰራተኛ

የት/ት ዝግጅት—–10ኛ/12ኛ ክፍል ያጠናቀቀ/ች እና ከዚያ በላይ

የስራ ልምድ——– አይጠይቅም

የስራ ቦታ——— ዋና መ/ቤት

ጾታ——ወንድ

  1. የስራ መደብ—— ጥበቃ

የት/ት ዝግጅት—–  10ኛ/ 12ኛ ክፍል ያጠናቀቀ እና ከዚያ በላይ

የስራ ልምድ ——–1ዓመት እና ከዚያ በላይ

ጾታ —-ወንድ

የስራ ቦታ——ብሔራዊ ቅርንጫፍ

የውትድርና ሙያ ያለው ቢሆን ይምጣል

የምዝገባ ቀን –ከግንቦት 7 ቀን 2015ዓ.ም እስከ ግንቦት 11 ቀን 2015ዓ.ም ዘወትር በስራ ሰዓት

ለሁሉም የስራ መደቦች ደመወዝ ———-በኩባንያው ስኬል መሰረት

¨የምዝገባ ቦታ —————–ቦሌ አለም ህንጻ 2 ፎቅ

ስልክ ቁጥር 0116151493- ዘመን ኢንሹራንስ .    

                                        አዲስ አበባ